Get Mystery Box with random crypto!

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሸባሪው ህወሃት በወልቃይት ጠገዴ ጠለምት የፈፀመውን የፈፀመውን በደል በመፅሐ | ሰበር ዜና ET🇪🇹

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሸባሪው ህወሃት በወልቃይት ጠገዴ ጠለምት የፈፀመውን የፈፀመውን በደል በመፅሐፍ መልክ አሳትሞታል። መፅሐፉ ነሃሴ 30/2014 ዓ/ም ኃይሌ ሪዞርት ይመረቃል።

ይህ መፅሐፍ አሸባሪው ህወሃት ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ላይ የፈፀመውን ዘርፈ ብዙ በደል ለ18 ወራት ያህል በምሁራን ጥናት የተደረገበት ነው።

የዩቲዩብ ቻናላችንን ጎብኙልን ሰብስክራይብ አድርጉን

https://youtube.com/channel/UCw9EUpuNrwP0hLvdmXz-ZBQ

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA