ምሽቱን በፈገግታ.... አንድ በዕድሜ ገፋ ያሉ አድማጭ ሸገር ሬዲዮ ደውለው “መንግሥት የሚሰማኝ ከሆነ ሐሳቤን በአጭር እንድገልጽ ይፈቀድልኝ!” አሉ፡፡ . “እሺ ይቀጥሉ” አለ ጋዜጠኛዉ፡፡ . ጉሮሯቸውን ከጠራረጉ በኋላ “እኔ እንኳ ብዙም የምለው የለኝም….በአጭሩ ሐሳቤን አጠቃልዬ ለመግለጽ ያህል ነው…::” አሉ እጅግ በበዛ ትህትና፡፡ . “ይቀጥሉ አልኩ እኮ አባት…ይቀጥሉ” አለ ጋዜጠኛዉ፡፡ . “….እሺ…እንግዲያውስ ከተፈቀደልኝ ልቀጥል… “ለአፍታ ትንፋሻቸውን ሰበሰቡና… . . . . . . . “ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ..." @eslamik_Tube||እስላሚክ Tube 2.8K views"ųmį¥ę": , 18:27