በምስሉ የሚታዮት ከ3 ቀን በፊት በሸዋ #ሰላድንጋይ ብልፅግና በድሮን የጨፈጨፋቸው ንፁሀን አማራዎች ናቸው:: በ11/06/2016 የክርስትና ስረአት አድርገው ሲመለሱ የነበሩ የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ ከ70 በላይ ህፃናትና አዛውንት በአንድ አይሱዙ ተጭነው ሲጏዙ የተጨፈጨፉ ሲሆን ከሞት የተረፉት ክርስትናው የነበረው ህፃኑና አቅፈውት የነበሩት አያቱ ብቻ ናቸው 13.3K viewsedited 18:24