ለድርሰት/ለቅኔ/ለፈተና
የጥቅምት ማር ምስጢር እና ተግባር ነው::
ይህ ምስጢረ ቅኔ በ ፰ ወር የሚያስቀኝ ጥበብ ነው::
በስመ :አብ :ወወልድ :ወመንፈስ: ቅዱስ :፩ :አምላክ :ጸሎት :በእንተ :ምስጢረ :ድርሰት:
ሰተናዊ :ቀተናው:እራኤል :ግራኤል :ብርስባሔል :አውላላኤል :አውሎድልዋኪን:አውላ:አዝዮስ :ፎኮስ :ኤሎሄ :ኤልማስ: ቤጣ :እግረ ማጣ :ዘአስተናገርኮ :ለእዝራ :ሱቱኤል :በገዳመ :አርፋድ :ወአስተይኮ :ጽውዓ ልቡና :ከማሁ አስትየኒ ምስጢረ :ድርሰት :ለገብርከ:እከሌ
ገቢሩ:-
የቀጠጥና ሥር በደንብ አድቅቀው ላም ካለ በኃላ በሾርባ ማንኪያ አንድ በመለካት በ ፫ የሾርባ ማንኪያ ^የጥቅምት ማር ^በአዲስ ብርጭቆ ለውሰው ለሶስት ቀን ጧት ጧት ከላይ ያለው ጸሎት እፍ እያሉ ፯ ጊዜ በመጸለይ በሶስተኛው ቀን ጀምሮ ለ ሶስት ቀን ጧት በባዶ ሆድ መዋጥ ነው::
ዓዲ(ወይም)
የቀጠጥና ስር ማክሰኞ ቀን ጧት ቆርጠው ለፈተና: ለዘረፋ ቅኔ:ለቆጠራ ቅኔ ጥርሶችህን እየፋቅህ አመስጥር!
ፈሐቅ ቦቱ አስናኒከ ለኩሉ ሰናይ ይከውን ለከ!
ይህ ጥበብ መዓርገ ክህነት ያልተቀበለ ሰው ጸልዮ ቢጠቀመው አይሰራም ምጢሩ ከባድ ነውና!
ይህ ማለት ጸሎቱ በካህን ማስደረስ ግድ ሊላቹ ነው ማለት ነው::
እንደ እሳት የነጠረ አእላፍ ሊቃውንት የወጡበት ከህፃናት እስከ አዋቂ የሚሆን ከ ሩካቤ ስጋ በቀር ምንም አይሽረውም እሱም ለሁለት ሳምንታት ያክል ጥንቃቄ ይሻል::
መንግስቱ ነኝ!
አድራሻችን~ቢንሻጉል ጉምዝ ቡለን ከተማ ነው።
መልእክት ለማስቀመጥ
@menegste
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰዓት ይደውሉልኝ
# 0976141295
# 0976141295
1.2K viewsመንግስቱ, 12:13