የዒድ አልፊጥር ሰላት ከጠዋቱ 2:30 ይሰገዳል። እንደየ አካባቢያችሁ ርቀት ይህንን ታሳቢ ያደረገ እንቅስቃሴ እንድታደርጉ ምክር ቤታችን ያሳስባል በዓሉም ጨረቃ ዛሬ ከታየች ነገ ማክሰኞ ካልታየች ደግሞ ረቡዕ ይከበራል። የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት @Esat_tv1 @Esat_tv1 42.8K viewsedited 14:00