Get Mystery Box with random crypto!

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚያደርጉባቸው የባን | Ertalepost ኤርታሌ ፖስት

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚያደርጉባቸው የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን የገንዘብ ሚኒስቴር ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።

ኢትዮጵያውያኑ የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር በግንባር እየተዋደቀ ለሚገኘው ለጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚያደርጉባቸው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥሮችንም ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህ መሰረት:-

~ ለዩሮ - 1000439142832 ፣

~ ለዶላር - 1000439142786 ፣

~ ለፓውንድ - 1000443606304 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሒሳብ ቁጥሮች ተዘጋጅተዋል።

#Ertalepost

Telegram t.me/ertalepost
Twitter twitter.com/ErtaleP
Facebook www.facebook.com/Ertale-post-ኤርታሌ-ፖስት-108469121804711/
Instagram instagram.com/ertalepost
youtube youtube.com/channel/UCn5U0OZQ_SEOcLfmTjMlKng