Get Mystery Box with random crypto!

EPS PRE-KG

የቴሌግራም ቻናል አርማ epsprekg — EPS PRE-KG E
የቴሌግራም ቻናል አርማ epsprekg — EPS PRE-KG
የሰርጥ አድራሻ: @epsprekg
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 368
የሰርጥ መግለጫ

EPS Pre-KG Resource Center

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2021-10-01 16:21:39 ቀን 21/01/2014 ዓ.ም.
ለ 2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት(ገርጂ ቅርንጫፍ) ምዝገባ ያከናወኑ ነባርና አዲስ የአጸደ ህፃናት ተማሪዎች የመጻህፍት መስጠት ከ24/01/2014 ዓ.ም. ጀምሮ በስራ ቀናት የሚከናወን በመሆኑ ባንክ የከፈላችሁበትን የ1ኛ ኳርተር ክፍያ ደረሰኝ ይዞ በመምጣት ጠዋት ከ2:30-7:00 ከሰዓት በኋላ ከ 8:00 -10:00 መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ: ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መጻህፍቱ እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል።
ት/ቤቱ
1.1K views13:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-09-11 18:15:49
1.5K views15:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-30 19:36:46 ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ገርጂ፣ጉለሌናሐዋሳ ቅርንጫፍ ት/ቤቶች ነባር ተማሪዎች ወላጆች የሆናችሁ ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ወላጆች በሙሉ ለአዲሱ ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎችንምዝገባ በተመለከተ በቂ የመመዝገቢያ ጊዜ የሰጠን ቢሆንም እስካሁን ድረስ ልጆቻችሁን እንዳላስመዘገባችሁ ከየት/ቤቶቹ ካሠባስብነው መረጃ ለመረዳት ችለናል፡፡ በዚሁ መሠረት በተለያዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ሳታከናውኑት ቆያላችሁ የሚለውን ሃሳብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የነባር ተማሪዎችን ምዝገባ እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2013 ዓ.ም ያራዘምን ስለሆነ የተሰጠውን ጊዜ ተጠቅማችሁ እንድታስመዘግቡ እያሳስብን በተጠቀሱት ቀናት ልጆቻችሁን ሳታስመዘግቡ ቀርታችሁ ቦታው በአዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ቢያዝ ሃላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን በአፅንኦት ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ኆኅተ ጥ.አ.ማ
1.3K views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-25 07:44:51 ቀን፡-19/12/2013 ዓ.ም.
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) የ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 11 - 21/2013 ዓ.ም (የ9ኛ ክፍል ከነሀሴ 14 - 24, 2013ዓ.ም) ድረስ ባሉት ቀናት እየተካሄደ ስለሆነ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
1.3K views04:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-23 18:45:21
836 views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-23 18:45:21 ቀን፡-17/12/2013ዓ.ም
ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ)
የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የነባር 9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ
14 - 24/2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እየተካሄደ ስለሆነ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን የክፍያው ዝርዝር ከዚህ በታች ተያይዞ ቀርቧል።
ት/ቤቱ
685 views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-23 15:05:37 ቀን፡-17/12/2013ዓ.ም
የነባር የጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ወላጆች
የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ 9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ
17 - 27/2013 ዓ.ም ድረስ ለማካሄድ ፕሮግራም ተይዟል፡፡በዚሁ መሰረት በተጠቀሱት ቀናት በአዋሽ ባንክ አለምፀሐይ ድልድይ ቅርንጫፍ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ እናስታውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-የትምህርት ዘመኑ የክፍያ ዝርዝር ከዚህ ቻናል ላይ ይመልከቱ፡፡
ት/ቤቱ
773 views12:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-13 17:11:49
695 views14:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-13 17:11:49 ማስታወቂያ
በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) ልጆቻችሁን ከ K.G - 12 ክፍል ድረስ እያስተማራችሁ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ
የ 2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ነሐሴ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ሥለሚካሄድ ይህንን አውቃችሁ የት/ቤት ክፍያ ትከፍሉ በነበረበት ባንክ እየከፈላችሁ ልጆቻችሁን በወቅቱ እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን የክፍያው ዝርዝር ከዚህ በታች ተያይዞ ቀርቧል።
ት/ቤቱ
572 views14:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-13 13:40:43 ማስታወቂያ
በገርጂ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ ድርጅታችን ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በጉርድ ሾላ አካባቢ በሻሌ ሆቴል ጀርባ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ጉርድ ሾላ ካምፓስ በሚል ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ድረስ ለማስተማር አዲስ ት/ቤት የከፈተ ስለሆነ በገርጂ ት/ቤት ከ1ኛ - 4ኛ ክፍሎች ድረስ ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ የምትገኙ ወላጆች አዲስ የከፈትነው ት/ቤት በሁሉም ሁኔታ ከገርጂ ት/ቤት ጋር በተመሳሳይ የትምህርት ጥራት ደረጃ እና በነባር መምህራን እንዲሁም በጥሩ ሁኔታ በትምህርት ግብአት ተሟልቶለት የተከፈተ ት/ቤት ሲሆን አዲስ ተማሪዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ት/ቤቱ አቅራቢያችሁ ለሆኑ ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ድረስ ላሉ ወላጆች ልጆቻቸውን አዛውረው ማስተማር እንዲችሉ ዕድሉን አመቻችተናል፡፡ ስለሆነም ከትራንስፖርትም አንፃር ይቀርበናል አመቺ ነው የምትሉ ወላጆች ት/ቤቱ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ቦታ ከመሙላቱ በፊት በእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥ.አ.ማ
716 views10:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ