Get Mystery Box with random crypto!

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ለምትፈተኑ የገርጂ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ: የ | EPS (Ethio-Parents' school)

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ለምትፈተኑ የገርጂ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ:
የሀገር አቀፍ ፈተና መፈተኛ ጣቢያችሁ ቦሌ ኅብረተሰብ(Bole community) ሲሆን ገለጻ የሚሰጠው ቅዳሜ ጥቅምት 27 በመሆኑ በእለቱ የመፈተኛ ካርድ (Admission Card) በመያዝ እና የትምህርት ቤታችንን ዩኒፎርም ለብሳችሁ በመፈተኛ ጣቢያችሁ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በመገኘት የሚሰጠውን ገለጻ እንድትከታተሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ትምህርት ቤቱ