2021-12-15 13:23:25
Congratulations!!
በሐገሪቱ ከሚገኙ ተቋማት በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዘርፍ የላቀ ተሸላሚ /Outstanding / በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!
7ኛው ዙር የኢትዮጽያ ከይዘን ሽልማት መርሐ ግብር ታህሳስ 05/2014 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂልዷ።
በሐገር ደረጃ ለሽልማቱ እጬ ሆነው የቀረቡ ተቋማት የከይዘን ፍልስፍናን ከሌሎች የሪፎርም መሳሪያዎች ጋር በመተግበር የተሰጣቸውን ተልኮ በመወጣት ባስመዘገቡት ተቋማዊ ለውጥና ውጤት መሠረት በ 3ኛ ወገን ምዘና ሲካሄድ ቆይቷል።
የሽልት አይነቱም ተቋማት ባስመዘገቡት ተቋማዊ ለውጥና ውጤት መሠረት የላቀ አፈፃፀም/Outstanding /፣ እጅግ በጣም ጥሩ/Excellent/ እና በጣም ጥሩ/Very good/ ተብሎ ተለይቷል።
በዚሁ መሠረት ተቋማችን አሠራሩን በማዘመንና የአገልግሎት አሠጣጡን በማሻሻል በ1ኛ ደረጃ የላቀ አፈፃፀም/Outstanding Performer/ በማስመዝገብ የእለቱ የክር እንግዳ ከሆኑት
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስት ዴኤታ ክቡር ሽሰማ ገ/ስላሴ እጅ ተቀብለናል።
2.0K viewsTaye N, 10:23