ትክክለኛው መልስ "ቅድስት እናታችን ዜግነቷ ኢትዮጵያዊ አይደለም " የሚለው ነው። ምክንያቱ ደግሞ እናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ኢትዮጵያዊት ስለኾነች ሲኾን፡ ይህ አረፍተ ነገር የተሳሳተ በመኾኑና ጥያቄውም ትክክል ያልኾነውን ለዩ በማለቱ ነው። የሞከራችሁ ሁላችሁንም እናመሰግናለን። አምላከ ቅዱሳን በቃልኪዳኗ ይማረን። 973 viewsedited 17:47