2021-12-31 08:27:19
አስቸኳይ ክፍት የስራ
ማስታወቂያ
ቀን። 18/ 04/ 2014 እስከ 25/ 04/ 2014
ድርጅታችን ፓሽን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል/ ማህበር
ከታች ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች ስራ ፈላጊዎችን አሰልጥኖ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የስራ አይነት:- ሽያጭ እና ወኬል
አከፋፋይ (digital marketer & call marketer)
የት/ት ደረጃ : አይጠይቅም
.ብዛተ 30ተ
ፃታ፡ አይለይም
ደሞዝ ፡ 5000 ብር
700 ብር ትራንሰፖት እና ካርድ 300ተ ተጨማሪ commission
የሥራ ልምድ• 0 አመትና ከዛ በላይ
የስራ ቦታ፡በቃሚነትም ሆነ በሰፈሮት አቅራቢያ ውስጥም ሆነ በግሎ ማንኛውም ስራ እየሰሩ መስራት የሚችሉት በቃሚነት ስልጠናውን የወሰደ ሁሉ ስራ ላይ በቃሚነት ይሰራሉ።
እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ እንዴት ስራ ሰተው በቀላሉ ገንዘብ ማግኘት እንደሚችሉ ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው እና ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ስልጠና እንሰጣለን :
ለስልጠና እና ለመመዝገቢያ ለመታወቂያ ባጅ VATጨምሮ 400 ብር ብቻ!!!
ማሳሰቢያ ደረሰኝ ሳይቀበሉ
ሒሳብ አይክፈሉ;;
ይምጡና ፈጥነው ይመዝገቡ ስልጠናውን ወስደው ስራ ይገባሉ። ስልጠናውን በተመለከተ 1ቀን 2:00ያክል በ15 ቀን1
የምዝገባው ሰዓት እና ቀን ዘወትር ከ ሰኞ-ቅዳሜ ከ 2:00-11:00 ሰዓት በአካል በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
አድራሻ ፡- መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ቢ፡ቁ- 413(A)
ፈጥነው ይመዝገቡ ፈጥነው ስራያግኙ !!!
0970880012
0118639581
3.4K views05:27