የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ ጋር ለሚያደርገው የቻን ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ዝግጅቱን በታንዛንያ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በኡሁሩ ስታዲየም ልምምዱን አከናውኗል። ብሔራዊ ቡድናችን በታንዛንያ ነገ የመጨረሻ ልምምዱን ካከናወነ በኋላ ቆይታውን በማጠናቀቅ ጨዋታውን ወደሚያደርግበት ሩዋንዳ የሚያመራ ይሆናል። 494 views18:07