ተቋሙ የተጣለበትን ሀገራዊ ተልዕኮ በተገቢው መልኩ ለመወጣትና ለደንበኞቹ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ያስችል ዘንድ ከታህሳስ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ15 የቅዳሜ ቀናት ነጻ የስራ ዘመቻ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን የመጨረሻው ነጻ የስራ ዘመቻ በነገው ዕለት ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ሰዓት እስከ ቀኑ 11 ሰዓት ድርስ እንደሚካሄድ አውቃችሁ እንድትገለገሉ ስንል በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ወቅታዊና ትኩስ መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ ይህንን ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et