ኤሌክትሪክ አስፈላጊ የመሆኑን ያክል በአጠቃቀም ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ ካላደረግን በአካል፣ በንበረትና በህይወት ላይ ከፍተኛ የሆነ #አደጋ ሊያስክትል ይችላል፡፡ ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ሊደርስ የሚችለውን የኤሌክትሪክ አደጋ እንከላከል፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት ወቅታዊና ትኩስ መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ ይህንን ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et 1.3K viewsedited 09:33