በድጋሚ #እናስታውስዎ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሁሉም የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት #የካርድ_መሙላት አገልግሎት እስከ ቀኑ 11፡00 ድረስ የሚሰጡ መሆኑን እየገለፅን፣ ነገ እሁድ በበዓሉ ዕለት ደግሞ ካዛንቺስ የሚገኘው የአገልግሎት መስጫ ማዕከላችን እስከ ቀኑ 6፡00 ድርስ አገልግሎቱን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መልካም በዓል!! #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት 250 views09:05