ለጥገና ሥራ ሲባል የሚቋረጥ ሃይል አቅርቦት
የሃረሪ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሀሙስ መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ስዓት እስከ ቀኑ 8 ሰዓት ድረስ በነርሲስግ ኮንዶሚኒም፣ በኖክ፣ በሞቢል፣ በኤርር በር፣ በስንጋ በር፣ በኤረር ወረዳና አካባቢው የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሱ አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ ተገንዝባችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ለበለጠ መረጃ ይህንን ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et