አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም አዲስ ገቢ የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም እንደሚከናወን ማሳወቁ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በተደራራቢ ሥራዎች ምክንያት የምዝገባው ጊዜ ወደ ኅዳር 01 እና 02/2015 ዓ.ም መገፋቱን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.8K viewsedited 16:38