#WolaitaSodoUniversity ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2015 የትምህርት ዘመን የሁሉም መደበኛ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜ ኅዳር 05 እና 06/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። ዩኒቨርሲቲው በኦንላይን ምዝገባ የሚደረግበትን ቀንም ይፋ አድርጓል። (ለተጨማሪ መረጃ ከላይ የተያያዘውን ይመልከቱ።) Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.3K viewsedited 11:58