#KebriDeharUniversity ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ የ2015 የትምህርት ዘመን የሁሉም የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ኅዳር 08 እና 09/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.9K viewsedited 16:31