#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት 26 እና 27/2015 ዓ.ም (ቅዳሜ እና እሁድ) ለሚቀበላቸው ተማሪዎቹ የትራንስፖርት አገልግሎት አዘጋጅቷል። የዩኒቨርሲቲው ባሶች የሚነሱባቸው ቦታዎች፦ • አዲስ አበባ፥ መርካቶ የባስ ተርሚናል • አዲስ አበባ፥ ቃሊቲ የባስ ተርሚናል • አዳማ፥ ዳውንታውን ፍራንኮ ሆቴል • አዳማ፥ ፒኮክ የባስ ተርሚናል • አዳማ፥ ሚጊራ የባስ ተርሚናል #ASTU የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 26 እና 27/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.5K viewsedited 11:59