#WolaitaSodoUniversity ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የሁለተኛ እና የሦሥተኛ ዲግሪ አዲስ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል። የጤና መርሃ ግብር አመልካቾች ፈተና በኦቶና ካምፓስ ይሰጣል ተብሏል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 814 viewsedited 07:01