#WorabeUniversity የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ (የ2015 ባች) እና የነባር (የ2014 ባች) ድህረ ምረቃ መደበኛና ሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን የ1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ የሚከናወነው ጥቅምት 28-29/2015 ነው። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.3K views19:45