#GambellaUniversity ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ ምረቃ እና ድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ኅዳር 01 እና 02/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ትምህርት ኅዳር 04/2015 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል። ለተጨማሪ መረጃ ➭ portal.gmu.edu.et ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.5K viewsedited 15:13