በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሁለተኛ ዲግሪ ለመማር ያመለከታችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና አርብ ጥቅምት 25/2015 ዓ.ም ጠዋት 3:00 መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.5K viewsedited 07:37