#BoranaUniversity ቦረና ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 30 እና ኅዳር 01/2015 መሆኑን አሳውቋል። በተጠቀሱት ቀናት በአካል ቀርቦ ያልተመዘገበ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.7K viewsedited 05:52