#WorabeUniversity የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን የአንደኛ ሴሚኒስተር ምዝገባ የሚፈፀመድ በኦንላንይ መሆኑ ተገልጿል። ተማሪዎች ከጥቅምት 25-30 / 2015 ወደ ዩኒቨርሲቲው ድረገፅ www.wru.edu.et በመግባት online registration የሚለውን በመጫን እንዲመዘገቡ ጥሪ ቀርቧል። * ተማሪዎች ህዳር 1-2 ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ሲሆን ትምህርት ህዳር 5 ይጀምራል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.3K viewsedited 15:38