#DebreTaborUniversity የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 140 ተማሪዎች ነገ ጥቅምት 19/2015 ዓ.ም ያስመርቃል። ተመራቂዎቹ በመደበኛ መርሃ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። ተመራቂዎቹ በኮምፕሪሄንሲቭ ነርሲንግ፣ ፋርማሲ፣ ሚድዋይፈሪ፣ አኒስቴዥያ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ የጤና መስኮች መሰልጠናቸውን ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ ያሳያል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.0K viewsedited 15:38