#WoldiaUniversity የወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ/ም በኤክስቴንሽን (ቅዳሜ እና እሁድ) መርሀ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ነባር እና አዲስ የኤክስቴንሽን ተማሪዎች የተቋረጠው ፈተና የሚጀምረው ጥቅምት 26 /2015 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ተመልሳችሁ ያቋረጣችሁትን ፈተና ጨርሱ ተብላችኃል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 1.9K viewsedited 15:37