#ETHIOPIA ሀገራችን #ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ በማሸነፏ ፤ ማላዊ ደግሞ በጊኒ በመሸነፏ ምድቧን #በአንደኛነት መምራት ጀምራለች። ጊኒ እና ማላዊ ያደረጉት ጨዋታ ጊኒ 90+1 ላይ በሊቨርፑሉ ተጫዋች ኬታ ባስቆጠረችው ጎል 1 ለ 0 ማሸነፍ ችላለች። @EBS_T_NEWS 8.0K views18:48