"ኢየሱስ ያድናል" ማለትን ከለመድንና በትክክል ኀጢአትን ከተጠየፍን፣ "ኢየሱስ በኀጢአተኛው ዓለም ላይ ይፈርዳል" ስንባልም ደስ ይበለን። ኢየሱስ ያድናል፤ ይፈርዳልም፤ አሜን። 485 views"ውሰድና ብላት" (ራእ. 10፥9) በምሕረቱ የኾነውን የኾነ!, 04:11