ክርስትና ጨክነው ለሚቆሙ ብቻ ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ከመጥምቁ ዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ አኹን ድረስ መንግሥተ ሰማይ በብዙ ትገፋለች፤ የሚያገኟትም ብርቱዎች ናቸው፤” (ማቴ. 11፥12) እንዲል፣ በኢየሱስ ጉዳይ በርቱ እንጂ አትልፈስፈሱ! 563 views"ውሰድና ብላት" (ራእ. 10፥9) በምሕረቱ የኾነውን የኾነ!, 18:24