ብሒላዊ ምክር መርገም-= አቅም ሲያንስ ወደላይ የሚወረወር የዴማ ሰዎች ቀስት ነው: መሳደብ= ህሊናን የሚያቆስል ቁስሉ ቶሎ የማይድን አቅም የሌላቸው ሰዎች ዱላ ነው: ዋዛ ፈዛዛ- በስልት የሚቃኙት የሥራ ፈቶች በገና ነው የማይገባ ሣቅ= ሐላፊ አግዳሚውን የሚያጠምዱበት አመንዝሮች ወጥመድ ነው:: መሳለቅ= በአካል ጉዳተኛ ሰው ላይ የሚዘብቱበት የመርገም ስንቁ ወግ ነው ዘፈን= ለዝሙት የሚያነቃ ልብ የሚወጋ ክፉ ፍላፃ ነው። 319 views07:04