#ይህን_ያውቁ_ኖሯል? ሼር አድርጉት አሐዱ ተብሎ ቅዳሴ ከተገባ በኃላ (በቅዳሴ ሰአት)፡- - ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ መዘዋወር፣ - ቅዳሴ አቋርጦ መውጣት - የግል ፀሎት ማድረግ፣ - የጸሎት መጽሐፍትን ማንበብ፣ - ሳቅ፣ ወሬ፣ - ሞባይል ማስጮህና ማነጋገር - ምግብ ይዞ ወደ ቤተ መቅደስ መግባት - ወደ አውደ ምህረት አካባቢ መጠጋት - እህቶች ሱሪ አድርገው መምጣት እንዲሁም ፀጉርን በሚገባ ሳይከናነቡ ለቅዳሴ ጸሎት መቆም - ልጆችን ያለ ነጠላ ማቁረብ - ቅዱስ ቁርባን በሚሰጥበት ግዜ ስነ-ስርአቱን በቪዲዮ፣ ፎቶ ካሜራ እና በሞባይል መቅረጽና ማንሳት ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን - በተጨማሪ ህፃናትን ማቁረብ ሲያስቡ በተቻለ መጠን ካህናት ቅዳሴ ከመግባታቸው በፊት ይዘዋቸው ወደ ቤተ-መቅደስ ቢደርሱ መልካም ነውና ዘወትር ይህንን ተግባራዊ ያድርጉ። #ለሰው_ሳይሆን_ለጌታ_እንደምታደርጉ፤ #የምታደርጉትን_ሁሉ_በትጋት_አድርጉ። https://t.me/dnhayilemikael 376 viewsedited 17:49