Get Mystery Box with random crypto!

𝙳𝚒𝚟𝚒𝚗𝚎 𝙿𝚘𝚠𝚎𝚛 𝙶𝚘𝚜𝚙𝚎𝚕 𝙼𝚒𝚗𝚒𝚜𝚝𝚛𝚢

የቴሌግራም ቻናል አርማ divineservice1040 — 𝙳𝚒𝚟𝚒𝚗𝚎 𝙿𝚘𝚠𝚎𝚛 𝙶𝚘𝚜𝚙𝚎𝚕 𝙼𝚒𝚗𝚒𝚜𝚝𝚛𝚢 𝙳
የቴሌግራም ቻናል አርማ divineservice1040 — 𝙳𝚒𝚟𝚒𝚗𝚎 𝙿𝚘𝚠𝚎𝚛 𝙶𝚘𝚜𝚙𝚎𝚕 𝙼𝚒𝚗𝚒𝚜𝚝𝚛𝚢
የሰርጥ አድራሻ: @divineservice1040
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 516
የሰርጥ መግለጫ

🔥🔥 🇪🇹🔥🔥

#ሞት_ራሱ_ሞቷል፡፡


#አሰተያየት_ካለዎት
t.me/Abinet

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-27 12:13:24
#እግዚአብሔር ይመስገን፣

በሀዲይሳ ቋንቋ የተተረጎመ መጽሐፍ ቅዱስ ለንባብ ማብቃቱን የኢትዮጰያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር አስታወቀ።

በሀዲይሳ ቋንቋ ተተርጉሞ የቀረበውን መጽሐፍ ቅዱስ የኢትዮጰያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ቦርድ ፕሬዜዳንት ዶ/ር ተስፋጽዮን ደለለው፣ ከአሜሪካና ኖሩዌይ የመጡ የመጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ተወካዮች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ቦርድ አባላት፣ የተለያዩ ቤተ እምነት መሪዎችና ተወካዎች እንዲሁም የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል።

የማህበሩ የቦርድ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ተስፋጽዮን በዚህ ወቅት እንዳሉት ‘በሀገራችን ሀዲይሳን ጨምሮ በርካታ ቋንቋ ተናጋሪ ዜጎች አሉ፤ይሁንና ለእነዚ ምዕመናን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው መጽሐፍ ቅዱስ ተተርጉሞ አለመቅረቡ ያሳዝናል፡ምዕመኑ በአፍ መፍቻው ቋንቋቸው መጽሐፍ ቅዱስን በቀላሉ እንዲያነብ እና እንዲረዱ ማስቻል ያስፈልጋል’ ብለዋል።

ይህ በሀዲይሳ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህብረተሰቡ የቀረበው የመጽሐፍ ቅዱስ በኢትዮጵያ ደረጃ 11ኛ መሆኑንም ዶ/ር ተስፋጽዮን ጠቁመዋል።

የማህበሩ ጠቅላይ ፀሐፍ አቶ ይልማ ጌታሁን በበኩላቸው የሀዲይሳ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ ትርጉም ተጠናቆ ለምረቃ ለማብቃት ከ17 ዓመታት በላይ የፈጃ በመሆኑ ገልጸው ዕትሙን በተገቢ ሁኔታ ለተጠቃሚዎች ማድረስ ይኖርብናል ብለዋል።

ለንባብ የበቃው የሀዲይሳ ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ከአብያተ ቤተክርስቲያናት፣ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ቤተክርስቲያንና ሌሎችም ጭምር ጋር በመተባበር ለውጤት የበቃ መሆኑን ነው ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ በርካታ ወገኖች በቋንቋቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ባለመኖሩ በቀላሉ መልዕክቱን ለመጨበጥ ይቸገራሉ።

ዋቢ:-የሀዲያ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ

@NationsforGod
81 viewsሚሞንቶሚያ, 09:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 17:44:15 #እግዚአብሔር አባት ሆይ እባክህን ኢትዮጵያዊያንን አስብ።አቤቱ ታመናል፣በየዕለቱ የሰውን ሞት፣ስደትና ሰቆቃ መስማት ደክሞናል። #እግዚአብሔር አባት ሆይ እባክህ ራራልን፣ አንተ የፍትሕ አምላክ፣ ለተገፉ ኢትዮጵያዊያን ተሟገትላቸው፣በከባድ ሀዘን የወደቁትን አጽናናቸው፣ #እግዚአብሔር ሆይ እባክህን...የአይናችን እምባ ሳይታበስ፣የልባችን ቁስል ሳይደርቅ፣ሌላ ሕመም ሌላ መርዶ መስማት ታክቶናል።ሰልችቶናል።... #ጌታ ሆይ ፈጥነህ ድረስልን።...ከሌላ የደም ታሪክ ኢትዮጵያዊያንን ጠብቅ!!
#በጌታ_በኢየሱስ_ክርስቶስ_ስም አሜን

ሚሞንቶሚያ
Join us

@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
192 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, 14:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-17 20:23:49
ቅዳሜ ማታ በsinger mahi markos
Youtube channel ይጠብቁ

Join us

@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
404 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  17:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-16 19:15:49 አፀዳድተን እንጠብቀው!!

ባለቤቴና እኔ ቤታችን እንግዳ የጋበዝን ለታ አይ የሽር ጉዱ ብዛት!

ማብሰያ ቤቱ ይፀዳል
መታጠቢያ ቤቱ ራሱ ይታጠባል
ወለሉ ልቡ እስኪጠፋ ይወለወላል
አልጋዎቹ ዘንጠው ይነጠፋሉ
ወንበር ጠረቤዛው በአግባቡ ስፍራውን ይዞ ይቀመጣል
መብራቶቹ ፍዋ ብለው በያሉበት ድምቀት ይጨምራሉ
መልካም ጠረን አየሩ ላይ ተሽ ተሽ ይደረግበታል
ምግቡ ደግሞ ባማረ ሁኔታ ተሰናድቶ እነሆ እያለ ይጠብቃል!

በማንኛውም መንገድ የእንግዳችንን ምቾት የሚነሳ አንዳች ነገር እንዳይኖር ልባችን ውልቅ እስኪል ድረስ ተዘጋጅተን እንጠብቃለን!

ተጋባዡ በቤታችን የሚኖረው ቆይታ ፍፁም ደስታን የሚፈጥርለት እንዲሆን እንጂ ምንም ዓይነት ቅሬታ እንዳይሰማው ጠብ እርግፍ ብለን ሁሉን አሰማምረን ስናበቃ በፈገግታ ውጭ ውጭውን እያየን እንጠብቀዋለን!

ታዲያ...........

ኢየሱስዬ እኮ ከየትኛውም ወዳጃችን
የሚበልጥ ተናፋቂ እንግዳችን ነው!!
ሃሌሉያ!!!

ልባችንን አፀዳድተን እንጠብቀዋ!!!
"እኛ ቤቱ ነን" እንዲል መፅሐፉ!

አሁን መንፈስ ቅዱስን ብንጠይቀው የፅዳቱን ዓይነትና መጠን ሰፈሩን ከነቀበሌው ከነቤት ቁጥሩ ይኸውልህ/ ይኸውልሽ / ያቺኛዋ/ ይሄኛው / ያኛው አየኸው አይደል? እያለ ዘርዝሮ አብጠርጥሮ ይነግረናል እኮ!

እኛ እሺ እንበል እንጂ መንፈስ ቅዱስማ ሁሌም ዝግጁ ነው!

ዛሬም መንፈስ ቅዱስ የአገልጋዮን የጳውሎስን አንደበት ተውሶ እንዲህ ይለናል!

"በእግዚአብሔር ቅንዓት እቀናላችኋለሁና: እንደ ንፅሕት ድንግል እናንተን ለክርስቶስ ላቀርብ ለአንድ ወንድ አጭቻችኋለሁና"

2ኛ ቆሮ 11:2

ቸር ቆዮልኝ

ዘማሪ ዶ/ር ለዓለም ጥላሁን
Join us
Join us
@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
195 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, 16:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-16 13:19:07 ድካም ለብርታት ስፍራውን ይልቀቅ። ድል-ነሺነት ድል ነስቶ ይገለጥ። ተስፋ መቁረጥ በተስፋ ይቀየር። ሀዘን በደስታ ይተካ። ጥርጣሬና ፍርሃት በእምነት ይቁም።

ልበሰፊነት ጠባብነትን ያስንቅ። ጥላቻ በፍቅር ይዋጥ። ጨለማ በብርሀን ይጥፋ።

ጦርነት በሰላም፣ ጥል በእርቅ፣ መራራቅ በመቀራረብ፣ መገፋፋት በመተቃቀፍ፣ መጠላላት በመዋደድ፣ መናናቅ በመከባበር፣ ትዕቢት በትህትና፣ ድህነት በብልፅግና፣ ስራ-ፈትነት በስራ ብዛት፣ ሞትም በሕይወት ይለወጥ!

መልካምነት እንዲያሸንፍ ማድረግ ስንችል በክፋት መሸነፍ ስለምን? ፍትህን ማላቅ ሲገባን በፍርደ-ገምድልነት መኖሩ ለምን? እየተሳሰቡ አብሮ ማደጉ ይሳነናልን?

በትንሽ አቅማችን እይታ ተገድበን፣ ሽንፈትን እየተሰበክን፣ ባለመቻል ውስጥ አንክረም! ይልቅስ ተነስተን በድል መንፈስ ሄደን ከፊታችን ያለውን ወርሰን እናሳይ! እንችላለንና!

ቀኝ እጃችንን ለዚህ እንስጥ: አሸናፊው እንዲያሸንፍ ሊሸነፍ የተገባውም እንዲሸነፍ!

ፍቃዱ ግርማ
Join us
#የመንግሥቱ_ቅሬታዎች
#አልረክስም_አልሰግድም_አልጥልም
#DigitalEvangelismMedia
@DivineService1040
169 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  10:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-29 21:34:55 2ኛ ጢሞቴዎስ 2 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ የጌታም አገልጋይ ሊጣላ አይገባውም፤ ይልቁን ለሰው ሁሉ ገር፣ ለማስተማር ብቃት ያለው፣ ትዕግሥተኛም መሆን ይገባዋል፤
²⁵ እውነትን ወደ ማወቅ ይደርሱ ዘንድ፣ እግዚአብሔር ንስሓን እንደሚሰጣቸው ተስፋ በማድረግ የሚቃወሙትን በየዋህነት የሚያቃና መሆን ይኖርበታል፤
²⁶ ይኸውም ወደ አእምሮአቸው ይመለሳሉ፤ ፈቃዱን ሊያስፈጽማቸው ምርኮኛ አድርጎ ከያዛቸው ከዲያብሎስ ወጥመድም ያመልጣሉ በማለት ነው።

Join us
Join us
@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
264 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-26 23:36:17 ሕዝቅኤል 22 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ የእግዚአብሔርም ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
²⁴ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ምድሪቱን፣ ‘አንቺ ያልነጻሽ በቍጣም ቀን ዝናብ ያላገኘሽ ምድር ነሽ’ በላት።
²⁵ መሳፍንቷ እያገሣ ግዳዩን እንደሚቦጫጭቅ አንበሳ በውስጧ ያሤራሉ፤ ሕዝቡን ይበላሉ፤ ንብረትንና የከበሩ ነገሮችን ይነጥቃሉ፤ ብዙዎችንም ሴቶች መበለት ያደርጋሉ።
²⁶ ካህናቷ በሕጌ ላይ ያምፃሉ፤ ንዋያተ ቅድሳቴን ያረክሳሉ፤ የተቀደሰውን ከረከሰው አይለዩም፤ በጐደፈውና በንጹሑ መካከል ልዩነት እንደሌለ ያስተምራሉ፤ ሰንበታቴን ከማክበር ዘወር ብለዋል፤ በዚህም በመካከላቸው ተንቄአለሁ።
²⁷ በውስጧ የሚገኙ መኳንንቷ ግዳይ እንደሚቦጫጭቁ ተኵላዎች ናቸው፤ በግፍ ትርፍ ለመሰብሰብ ደም ያፈሳሉ፤ ሕይወትም ያጠፋሉ።
²⁸ ነቢያቷም በሐሰት ራእይና በውሸት ሟርት ይህን ሁሉ ድርጊት ያድበሰብሱላቸዋል፤ እግዚአብሔርም ሳይናገር፣ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ ይላሉ።
²⁹ በምድሪቱ የሚኖረው ሕዝብ ይቀማል፤ ይዘርፋል፤ ፍትሕ በማጒደልም ድኻውንና ችግረኛውን ይጨቍናል፤ መጻተኛውንም ይበድላል።
³⁰ “ምድሪቱን እንዳላጠፋት ቅጥሩን የሚጠግን፣ በፈረሰውም በኩል በፊቴ የሚቆምላት ሰው ከመካከላቸው ፈለግሁ፤ ነገር ግን አንድም አላገኘሁም።
³¹ ስለዚህ መዓቴን አፈስባቸዋለሁ፤ በጽኑ ቍጣዬም አነዳቸዋለሁ፤ ያደረጉትንም በራሳቸው ላይ እመልሳለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር”።
፥አይጠፋም ከህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥልበታል፤የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በዚያ ላይ ይረበርባል፥በዚያም የደኀንነትን መሥዋዕት ስብ ያቃጥላል ።"""
ትንሽዋ እሳት ብዙ ጨካ እንደምታቀጥል የመንፈሳዊ እሳት በዝች ምድር ላይ እንለኩስ።

Join us
Join us
@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
282 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  20:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-22 00:36:03 ዘማሪት ፍሬሕይወት አበባው
ነፍሴ የምትወድህ ሆይ
Join us

@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
................................
269 views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  21:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-22 00:35:01
በክርስትና ሕይወት ውስጥ ግዜያዊ ሙቀት የሚባል ነገር የለም ፤ምክንያቱም እሳት ባለበት ሙቀት አለ ።
ችግሩ ግዜያዊ ሙቀት ውስጥ ሆናችሁ ስይሆን ፣በውስጣችሁ የተለኮሰውን እሳት መጠበቅ አቅቷችሁ ነዉ ።
ወንድሞች ሆይ በጸሎት ፣ቃሉን በማንበብ በመንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ እንድትቀጠጣሉ አሳስባችኋለሁ ።
በመሰዊያው ላይ ያለው እሳት ዘወትር አይጥፋ
ዘሌዋውያን 6:12
"""እሳት በመሠዊያው ላይ ዘውትር ይነድዳል ፥አይጠፋም ከህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥልበታል፤የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በዚያ ላይ ይረበርባል፥በዚያም የደኀንነትን መሥዋዕት ስብ ያቃጥላል ።"""
ትንሽዋ እሳት ብዙ ጨካ እንደምታቀጥል የመንፈሳዊ እሳት በዝች ምድር ላይ እንለኩስ።

Join us
Join us
@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
1.6K views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  21:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-17 23:06:03
ሰላም እንዴት ናቹሁ እኔ ወንድማቹ ኢያሱ ነኝ። ከዚህ ቀደም እንደሚታወቀው የመጀመሪያ መጽሐፌን ''ቃል አለኝ'; የተሰኘውን ሁለት ዙር ታትሞ ገቢያ ላይ እንደዋለ ይታወቃል አሁንም ደግሞ መጽሐፋን የመግዛትና የማንበብ እድል ያልገጠማቸው እንዲሁም የገጠማቹ አሁን በApplication መልክ ሳቀርብላቹ ከትልቅ ደስታ ጋር ነው።

በቅርቡ ይለቀቃል፦ playstore ላይ


በዚህ ሊንክ ይጠባበቁ

@wordofGod11


Join us
@Divineservice1040
@Divineservice1040
@Divineservice1040
2.0K views𝕜𝕙𝕖𝕧𝕣𝕒 𝔸𝕓𝕚𝕟𝕖𝕥, edited  20:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ