አብዲ ቦሩ አለም ገና እግር ኳስ ፕሮጀክት ያዘጋጀው የ አሸናፊ ዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው እለት በደማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ። በ ዛሬው እለት ለ ሁለት ሳምንት ሲደረግ የቆየው ውድድር የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት ፍፃሜውን ያገኘ ሲሆን በ ውድድሩ :- የፀባይ ዋንጫ : አምቦ ሴኒያስ ኮሌጅ ሀ 15 : ለቡ ሀ 17 : ጅማ ታዳጊ ክለብ : ዳለቲ አሸናፊ በመሆን የዋንጫ እና የ ማለያ ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን በየ እድሜ እርከኑ ኮኮብ ለሆኑ ተጨዋቾች የኮኮብ ሸልማት ተበርክቷል !! በተጨማሪ የውድድሩ ማማር አስተዋፀ ለደረጉ አካላት የምስጋና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል ። @diresoccer 260 viewsDire Soccer, 16:18