የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:– ....[ እውቀትን ዑለማዎች ላይ ለመኩራራት፣ቂሎችን መሃይሞችን ለመሞገት፣ መቀመጫ ቦታ ለመምረጥ አትማሩ። ይህን ያደረገ ሰው እሳት! እሳት! (ትጠብቀዋለች) ኢብን ማጀህ እና ኢብን ሒባን ዘግበውታል። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ:- [ መልካም ስራዎች ከመጥፎ አወዳደቅ(አሟሟት)፤ ከጥፋት እና አደጋ ይጠብቃሉ። በዱንያ(ቅርቢቱ ዓለም) የመልካም ስራ ባለቤቶች በመጨረሻይቱም ዓለም የመልካም ስራ ምንዳ ባለቤቶች ናቸው።] ሓኪም ዘግበውታል። @Dinel_islam @Dinel_islam 715 views06:04