ይታሰብበት ሶላትን ለመገላገል ያህል ብሎ መስገድ ይብቃ !! ..ሶላት ከትልልቅ ስራዎቻችን ውስጥ አንዱና ታላቁ መሆኑ ግልፅ ነው ። ...ታዲያ ይህንን ታላቅ ስራ ብዙዎች ለመገላገል ያህል በሚያሳዝን ሁኔታ አሯሩጠው ይሰግዱታል ። የማይረቡ የዱንያ ጉዳዮች ላይ ሰአታትን እያጠፋን እዚህ ክቡር ስራ ላይ 10 ደቂቃ መቆየት አለመቻላችን አሳፋሪ ነው ። አጅሩንና ለዛውን አብዝተን እናገኘው ዘንድ ተረጋግተን እንስገድ ። በአግባቡ በተሰገደ ግዜም ከወንጀሎች የሚጠብቀን ይሆናል! ሼር አትርሱ! @Dinel_islam @Dinel_islam 1.5K views04:32