2022-07-02 14:34:33
እንዴት ሊገርመኝ ቻለ???
ጅምላ ጭፍጭፋውም ሆነ አጠቃላይ የመንግስት አካሄድ ለምን እንግዳ እንደሚሆንብኝ አላውቅም! ይህን ሊያደርጉ የደም ቃል ኪዳን ፈጽመው መምጣቻውን እያወቅሁ እንዴት ሊገርመኝ ቻለ?!
የዓለም ቅርስ ጥበቃ ድርጅት ሳይቀር የተሳተፈበትና የርጉሙን የከነዓንን ዘር ለይተው መርጠው መልምለው አሰልጥነው እንደላኩና የመንግስት ባለስልጣናት አድርገው እንደሾሙ እያወቅሁ ለምን እንደ አዲስ በየጊዜው እንደምበሳጭ አላውቅም!
*****
የህዝቡ የጋራ ድንዛዜ ለምን አዲስ እንደሚሆንብኝና እንደሚያበሳጨኝ አላውቅም! ህዝቡን በማስ ለማደንዘዝ የሚረዳ ከፍተኛ የሆነ የማደንዘዝ ጥበብ ያለው ምትሃታዊ ጥበብ ከቫቲካን ቤ/ን ከአቡነ ፍራንሲስ እጅ ተቀብለውና ተቀብተው መምጣታቸውን ዘነጋሁ እንዴ? ወይስ እኔም አብሬ ደነዘዝኩ?!
**
የቤተመንግስት እድሳት
የፓርክ ስራ የመስቀል አደባባይ ወረሳ ወዘተ...ሲባል ለምን እንደምናደድ አላውቅም! ከፍተኛ የሆነ የባህል ወረራ እንደሚያደርጉና ሁሉንም የእምነት ቦታዎች ጠቅልለው ለመውሰድና አማኙን ህዝብ ጨርሰው ለማጥፋት እንደተላኩና አገሪቱን ለሚስጥር ማህበራቱ አምልኮ ምቹ ለማድረግ ቃል ገብተው በደማቸው ፈርመው ስልጣን የያዙ መሆናቸውን እንዴት ልዘነጋው ቻልኩ?
**
የሰሜኑ ጦርነ
ት ለምን እንዳስፈለገ
ለምን ዓላማ
እንደተፈለገ እያወቅሁ እንዴት እንደ አዲስ ግራ ሊገባኝ ቻለ?
*****
በቢሊዮን የሚቆጠሩ እ
ንግዳ የሆኑ ቴክኖለጂ ወለድ ረቂቅ
ችግኞች በኢትዮጵያ ምድር የሚተከሉት ለምን እንደሆነ ቀድሜ የተረዳሁ ሰው እንዴት ነው ችግኝ ሲተከል ሳይ "ሰው እየሞተ እንዴት ችግኝ ይተክላል? በሚል ልበሳጭ የቻልኩበት ምክንያት ምንድነው?
*****
አማራና ትግሬ በተጨፈጨፈና
በተጨፋጨፈ ቁጥር እንዴት ልበሳጭ ቻልኩ?
ዓላማቸው በግልጽ እያወቅሁ ለምን በንዴትና በቁጭት ልንጨረጨር ቻልኩ? ገዥ ሆነው የተሰየሙት ሴሜቲኩንና ሃይማኖተኛውን ህዝብ አፍረክርኮ የአንዳምንን ስልጣኔ ማውደም! በሚል መፈክር የመጡ አይደሉምን?
*****
ታዲያ እነዚህን ነገሮች እያወቅሁ
የመደመርን ትክክለኛ ፍልስፍና በጥልቀት ተረድቻ
ለሁ እያልኩ ነገሩ ወደ ተግባር ሲቀየር እንዴት እደነቃለሁ? ለዚህ እንደተሰየሙ እያወቅሁ ኮሽ ባለ ቁጥር ለምን እንደ አዲስ እገረማለሁ?
ምናልባት ከጠበቅሁት ጊዜ ባጠረ ሁኔታ ፈጥነው እየፈጸሙት ስላሉ ይሆን? አላውቅም!
እርግጥ ያበሳጫል አይጥ የሚበላ ነገድ እሮብ አርብ የሚጾመውን ንጹሃን ሲጨፈጭፍ ማየት ያበሳጫል! ግን ይሄን ለመፈጸም የተሰየመ መንግስት መሆኑን ቀድሞ ለተረዳ ሰው ብዙም ሊገርመው ባልተገባ ነበር::እኔ ግን እንደማንኛውም ምንም እንዳልገባው ሰው በሚሆኑ መጥፎ ነገሮች በየጊዜው እየተበሳጨሁ ብዙ ለፈለፍኩ! ለነገሩ አዲስ እንደሆነ እንደማንኛውም ሰው እጅግ ተበሳጨሁ! ስገርም!!!
በሉ አንድ በአንድ አድምጡና እንደኔ መገረማችሁንም መበሳጨታችሁንም አቁማችሁ ወደ መፍትሄው ለማምራት ሞክሩ!እቅዱ ሁሉ ግልጽ ሊሆንላችሁ ይገባል!
****
ክፍል 1 በአሜሪካ በእንግሊዝና በቫቲካን
ቤ/ን አማካኝነት ስለተመለመሉና ስለሰለጠኑ ስለ ኢትዮ
ጵያዊ ምልምል ባለስልጣናት ስለተሰጣቸው ተዕኮ እንዲሁም ስለ ቀጣይ ሴራቸው...
ክፍል2 ምልምል ኢትዮጵያዊ ባለስልጣናት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የፈጸሙት የደም ቃልኪዳን....
ክፍል3 የመልከጼዴቃውያንን የአንዳምን ስልጣኔ በመንግስታዊ ሴራ ስለማውደምና ተዋህዶን እና አማራን ስለማፍረክረክ ሰሜኑን የኢትዮጵያ ክፍል የትርምስ ቀጠና አድርጎ ስለማስቀጠል....
ክፍል4 ሴሜቲኩን ህዝብ አድቅቆ ኩሽቲኩን ስለማግነንና ነባር ባህል ሃይማኖት ልማድን ከኢትዮጵያ ስለማጥፋት....
ክፍል5 ነባሩን የአኑዋኑዋር ዘይቤ በሳይንሳዊ ዘዴ መሸርሸርና ሃይማኖታዊ አስተሳሰብን አጥፍቶ ሁሉንምነገር በቴክኖለጂና በአርቴፊሽል ነገሮች ለውጦ ሰማስካድ....
ክፍል 6 በዘርዓያዕቆብ ዘመን እንዲጠነክር የተደረገውን ሃይማኖታዊ ህግጋትና የመንግስትነት ስርዓት ስለማፈራረስ...
ክፍል 7 የአንዳምንን ስልጣኔ ስለማውደም....
ክፍል 8 ለብዙ ምዕተ ዓመታት ተሞክሮ የከሸፈውን ዓላማ በአዲሱ የእነርሱ መንግስት(ብብልጽግና) አማካኝነት በአገሪቱ ተግባራዊ ስለማድርገ....
ክፍል 9 በተዋህዶ የተዋሃደውን ህዝብ ስለመለያየትና የግንኙነት መረቡን ስለመበጣጠስ...
ክፍል 10 ከባድ የባህልንወረራ ስለማድረግና የተረገመውን የከነዓን ዘር አስነስቶ አገሪቱን የደም መሬት ስለማድረግ...
ክፍል 11 ስለ ረቂቅ ሰው ሰራሽ ችግኞችና ስለ ሰው ሰራሽ ረቂቅ አንበጣዎች ፍብረካና ስምሪት
ክፍል 12 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በሙሉ የተመሰረቱት ለአንድ ዓላማ ሲባል እንደሆነና ተቀናጅተው የሳጥናኤልን አጀንዳ ለመፈጸም ስለመዘጋጀታቸው እንዲሁም የዓለም ቅርስ ጥበቃ ድርጅት ምልመላውን ስለማከናወኑና የከነዓን ዘሮችን ስለመምረጡ...
ክፍል 13 ኅያላኑ ኢትዮጵያን ከብበው ስለያዙበት ሚስጥርና በጣና ዙሪያ ስለሚፈልጉት የዓለማችን ቅርስ....
ሌላም ሌላም....!
202 viewsedited 11:34