ማስታወቂያ ለሆጤ አጠቃለይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነባር ተማሪዎች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለ 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ kelay balew ፕሮግራም መሰረት ተግባራዊ ስለሚደረግ ተማሪዎች በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ደሴ ታይምስ ➤ @DessieCity ወሎዬ ስራዎች ➤ @Wollojob ፌስቡክ ፔጅ : www.facebook.com/DesieTimes 835 viewsደሴ ታይምስ Owner, 18:13