የሐዘን መግለጫ
========
በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በእፅዋት ትምህርት ክፍል መምህር የነበሩት አቶ አግሟስ አስራት ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው መጋቢት 29/2015 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ አግሟስ አስራት ባለትዳርና የሶስት ልጆች አባትም ነበሩ ።
በባልደረባችን ሞት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው ሁሉ ልባዊ መፅናናትን እንመኛለን።
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
የዕውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ
===================
ለተጨማሪ እና አዳዲስ መረጃዎች
#ቴሌግራም
https://t.me/Debre_Markos_University
#ፌስቡክ
https://www.facebook.com/dmu.edu
#ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q
#ዌብሳይት www.dmu.edu.et