ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በመደበኛው መርሃ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪና ሁለኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ተማሪዎችን የምዝገባ ቀን አሳወቋል። በዚህም መሰረት ህዳር 08-09 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን የገለፀ ሲሆን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማያስተናግድ መሆኑንም አሳስቧል።
ከታች ያስቀመጥናቸው የዩኒቨርሲቲያችን ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር አድራሻዎች ናቸው። ተራ በተራ ሊንኮቹን እየተጫናችሁ ትወዳጁን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን
ዌብሳይት www.dmu.edu.et
ቴሌግራም https://t.me/Debre_Markos_University
ፌስቡክ https://www.facebook.com/dmu.edu
ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q
ቲዊተር https://twitter.com/dmu_ethiopia
እንስታግራም https://www.instagram.com/dmu_ethiopia/
ሊንክድኢን https://www.linkedin.com/in/dmu-ethiopia/
"የዕውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ!"
ከእኛ ጋር ሰለሆናችሁ ምስጋናችን የላቀ ነው!