ድንቅ ስራ! በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እየተሰጠ ባለው የ4 ኛው ዙር የመጀመሪያ ምዕራፍ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና ላይ እየተካፈሉ ባሉ ሰልጣኞች የራስ ተነሳሽነት በቦረና ዞን ለተከሰተው ድርቅ እገዛ ለማድረግ የሚውል መዋጮ እየተሰበሰበ መሆኑ ከአንዳንድ የስልጠና ማዕከሎች ተሰምቷል። ድንቅ ስራ ነው!!! 38.1K viewsedited 13:51