2022-08-01 18:58:26
ቀን 25/11/2014 ዓም
ለተከበራቹ የዳይመንድ አካዳሚ የ2015 ዓም የ8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ
ጉዳዩ፡ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትን ይመለከታል።
ከላይ እንደተገለጸው ልጆቻችሁ በ2015 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል የሚገቡና ከዚህ ቀደምም በተደጋጋሚ የማጠናከሪያ ትምህርት ለልጆቻችሁ እንዲሰጥላችሁ በአካልና በስልክ ስትጠይቁን የነበራችሁ ወላጆች፤ ት/ቤቱ ለ2015 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ለ1(አንድ) ወር (ከነሃሴ 02 - ነሃሴ 27፣ 2014 ዓም) የሚቆይና 100 ክፍለጊዜዎችን (Periods) የያዘ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት በቂ ዝግጅት ስላደረገ ከነገ ሐምሌ 26 - ሐምሌ 30/2014ዓም በልጅዎ ስም የማጠናከሪያ ትምህርቱን ክፍያ በመፈጸምና ት/ቤታችን ፋይናንስ ቢሮ በመምጣት ምዝገባውን በመጨረስ ልጅዎን ማስተማር የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
0930 32 95 37
0939 66 65 65
የዳይመንድ አካዳሚ አስተዳደር
2.9K views15:58