አስደሳች ዜና ለኢስላም ተስፋዎች! ለወንድ ታዳጊዎችና ወጣቶች የተዘጋጀ የክረምት ኮርስ! የሚሰጡ ኮርሶች ዐቂዳ ፊቅህ ተርቢያ እና ቁርኣን ዕድሜ ከ10 ዓመት በላይ የት/ት ሰዐት ከ3:00-6:30 የምዝገባ ጊዜ፦ ከሰኔ 21 እስከ 28 የምዝገባ ቦታ፦18 አደባባይ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ኮርሱ የሚሰጥበት ቦታ 1.ፍሊ ዶሮ አል-አፊያ ት/ቤት 2. ቤተል ወላጆች ልጆቻችሁን በመላክና በማስመዝገብ ኀላፊነታችሁን ተወጡ! ለበለጠ መረጃ፦ 0912023190/09 65 91 95 23 ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር @darulhadis18 5.5K viewsedited 18:18