2022-05-13 23:20:02
የክርስቲያኖ ሮናልዶ መግለጫ
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በመጪው ሲዝን በኤሪክ ቴን ሃግ እና በማንቸስተር ዩናይትድ ስለወደፊቱ ጊዜ ከተወራ በኋላ የሰጠው ይፋዊ ቃል
" ቴን ሀግ እንደ አዲስ ስራ አስኪያጅ በመሆን በተጫዋቾች ብቻ ሳይሆን በደጋፊነትም ሁላችንም ደስተኞች ነን።"
"በሚቀጥለው አመት እዚህ በማንቸስተር ዩናይትድ በቴን ሀግ ዋንጫዎችን እንደምናነሳ ማመን አለብን"
"ቴን ሀግ በአያክስ ድንቅ ስራ እንደሰራ እና ልምድ ያለው አሰልጣኝ እንደሆነ አውቃለሁ ነገርግን እዚህ ጊዜ መስጠት አለብን"
" ነገሮች እሱ በሚፈልገው መንገድ መቀየር አለባቸው። ጥሩ ካደረገ፣ ሁሉም MUFC ስኬታማ ይሆናሉ፣ስለዚህ መልካሙን እመኝለታለሁ!"
ክርስቲያኖን ከኤሪክ ቴን ሃ
2.1K viewsedited 20:20