#DrLiaTadesse የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦ • የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,884 • በበሽታው የተያዙ - 511 • ህይወታቸው ያለፈ - 8 • ከበሽታው ያገገሙ - 818 በአጠቃላይ በሀገራችን 94,218 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,445 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 48,968 ከበሽታው አገግመዋል። 314 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። @coronainethiopia 948 views17:21