#DrLiaTadesse የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦ • የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,538 • በቫይረሱ የተያዙ - 536 • ህይወታቸው ያለፈ - 4 • ከበሽታው ያገገሙ - 858 በአጠቃላይ በሀገራችን 92,229 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,400 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 46,118 ከበሽታው አገግመዋል። 315 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። @coronainethiopia 623 views17:24