#DrLiaTadesse የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦ • የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,333 • በቫይረሱ የተያዙ - 628 • ህይወታቸው ያለፈ - 13 • ከበሽታው ያገገሙ - 868 በአጠቃላይ በሀገራችን 91,118 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,384 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 44,506 ከበሽታው አገግመዋል። 303 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። @coronainethiopia 673 views17:30