#COVID19Ethiopia የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦ • የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,546 • በቫይረሱ የተያዙ - 723 • ህይወታቸው ያለፈ - 13 • ከበሽታው ያገገሙ - 500 በአጠቃላይ በሀገራችን 89,860 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,365 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 43,149 ከበሽታው አገግመዋል። 269 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። @coronainethiopia 538 views18:34