ኢትዮጵያ ዜጎቿን ከሳዐዲ አረቢያ ማስወጣቷን ቀጥላለች።
ኢትዮጵያ ሳዐዲ አረቢያ በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎቿን በተከታታይ በማስወጣት ላይ መሆኗ ይታወቃል።
ዛሬ የካቲት 24/2013 ዓ.ም 338 ኢትዮጵያዊያን ከሳኡዲ አረብያ ሪያድ ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
ኢትዮጵያ ዜጎቿን ከሳዐዲ አረቢያ ማስወጣቷን ቀጥላለች።
ኢትዮጵያ ሳዐዲ አረቢያ በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎቿን በተከታታይ በማስወጣት ላይ መሆኗ ይታወቃል።
ዛሬ የካቲት 24/2013 ዓ.ም 338 ኢትዮጵያዊያን ከሳኡዲ አረብያ ሪያድ ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
Link
@coronaethiopiaa @coronaethiopiaa